ከሰው ውድቀት ወዲህ፣ የመዳን መሠረቱ ዘወትር የክርስቶስ ሞት ነው። ማንም ቢሆን፣ ከመስቀል ቀደም ሲልም ሆነ ከመስቀል ወዲህ፣ ከዚያ ወሳኝ ሁነት በቀር በዓለም ታሪክ ውስጥ ማንም ሊድን አይችልም፣ ። የክርስቶስ ሞት የአለፈውን የብሉይ ኪዳን ቅዱሳን ኃጢአት እና የወደፊቱን የአዲስ ኪዳን ቅዱሳን ኃጢአት ቅጣት ዋጋ ከፍሏል።
ለመዳን ዘወትር የሚያስፈልገው እምነት ነው። ለደኅነት የሆነ የማንም እምነት ባለቤቱ ዘወትር እግዚአብሔር ነው። መዝሙረኛው፣ “በእርሱ የታመኑ ሁሉ የተባረኩ ናቸው” ብሏል (መዝሙር 2፡12)። ዘፍጥረት 15፡6 የሚነግረን አብርሃም በእግዚአብሔር አመነ፣ ያም ለእግዚአብሔር በቂ ነበር፣ ጽድቅ አድርጎ ሊቆጥርለት (ሮሜ 4፡3-8ንም ተመልከት)። የብሉይ ኪዳን የመሥዋዕት ሥርዓት ኃጢአትን ሊያስተሰርይ አልቻለም፣ ዕብራውያን 10፡1-10 በግልጽ እንደሚያስተምረው። እሱ ሆኖም፣ ያደረገው፣ የእግዚአብሔር ልጅ ለኃጢአተኛ የሰው ዘር ደሙን ማፍሰሱን ማመላከት ነው።
በዘመናት የተቀየረው ነገር ቢኖር የአማኞች እምነት ይዘት ነው። ምን መታመን እንዳለበት፣ የእግዚአብሔር መስፈርት የሚመሠረተው፣ እስከዛ ጊዜ ድረስ ለሰው ልጆች የሰጠው የራዕይ መጠን ነው። ይህም ቀጣይነት ያለው ራዕይ ይባላል። አዳም በዘፍጥረት 3፡15 እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ አምኗል፣ ይህም የሴቲቱ ዘር ሰይጣንን እንደሚያሸንፍ። አዳም አመነው፣ ለሔዋን በሰጠው ስም (ቁ. 20) እንዲሁም ጌታ እንደተቀበላቸው ወዲያውኑ አመላከተ፣ በቆዳ በመሸፈን (ቁ.21)። በዛን ጊዜ አዳም የሚያውቀው ያንን ነበር፣ ነገር ግን አመነው።
አብርሃም እግዚአብሔርን አመነ፣ በተሰጠው የተስፋ ቃልና፣ በዘፍጥረት 12 እና 15 እግዚአብሔር በሰጠው አዲስ መገለጥ። ከሙሴ በፊት ምንም ቃል አልተጻፈም፣ ነገር ግን የሰው ልጅ እግዚአብሔር ለገለጠው ኃላፊነት ነበረበት። በሞላው ብሉይ ኪዳን፣ አማኞች ወደ ደኅንነት የሚመጡበት ምክንያት፣ አንድ ቀን እግዚአብሔር የኃጢአት ችግራቸውን እንደሚያቃልልላቸው በማመን ነበር። ዛሬ፣ ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንመለከት፣ እሱ ኃጢአታችንን በመስቀል ላይ መውሰዱን እናምናለን (ዮሐንስ 3፡16፤ ዕብራውያን 9፡28)።
በክርስቶስ ጊዜ ስላሉት አማኞችስ፣ ከመስቀሉና ከትንሣኤ በፊት ስለነበሩት? ምንድነው ያመኑት? ክርስቶስ በመስቀል ላይ ለኃጢአታቸው መሞቱን በተሟላ መልኩ ተረድተውታልን? በአገልግሎቱ ኋላ ላይ፣ “ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ በሦስተኛውም ቀን ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር” (ማቴዎስ 16፡21-22)። ለዚህ መልእክት የደቀ መዛሙርቱ ምላሽ ምን ነበር? “ጴጥሮስም ወደ እርሱ ወስዶ። አይሁንብህ ጌታ ሆይ፤ ይህ ከቶ አይደርስብህም ብሎ ሊገሥጸው ጀመረ።” ጴጥሮስና ሌሎቹ ደቀ መዛሙርት ሙሉውን እውነት አላወቁትም፣ ሆኖም ድነዋል፣ ምክንያቱም እግዚአብሔር የኃጢአት ችግራቸውን እንደሚያቃልልላቸው በማመናቸው ነው። እነሱ በትክክል እንዴት እንደሚያደርገው አላወቁትም፤ ከአዳም፣ አብርሃም፣ ሙሴ፣ ወይም ዳዊት ባልተሻለ ሁኔታ፣ ነገር ግን እግዚአብሔርን አምነዋል።
ዛሬ እኛ ከክርስቶስ ትንሣኤ በፊት ከነበሩት ሰዎች ይልቅ የተሻለ መገለጥ አለን፤ ሙሉውን ገጽታ አይተነዋል። “ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ዓይነትና በብዙ ጎዳና ለአባቶቻችን በነቢያት ተናግሮ፥ ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን” (ዕብራውያን 1፡1-2)። ደኅንነታችን አሁንም የተመሠረተው በክርስቶስ ሞት ላይ ነው፣ ለደኅንነታችን አስፈላጊው ነገር አሁንም እምነታችን ነው፣ እናም የእምነታችን ባለቤት አሁንም እግዚአብሔር ነው። ዛሬ፣ ለእኛ፣ የእምነታችን ይዘት የሚሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ ለኃጢአታችን የሞተው፣ የተቀበረው፣ እንዲሁም በሦስተኛው ቀን የተነሣው ነው (1ኛ ቆሮንቶስ 15፡3-4)።
WUDASE _ZEGETA
Sunday, July 15, 2012
የሕይወት ትርጉም ምንድ ነው?
የሕይወት ትርጉም ምንድ ነው? በሕይወቴ ውስጥ ምን ባደርግ ነው ዓላማ፣ ስኬትና እርካታ የማገኘው። ዘላቂ ውጤት ያለው ሥራ ለማከናወን አቅሙ ይኖረኝ ይሆን? ብዙ ሰዎች ስለዚህ ጉዳይ ጥያቄ ማንሳታቸው አይቀርም። በሕይወታቸው ለማሳካት ያሰቡትን ጉዳይ ቢፈፅሙም ከአመታት በኋላ መለስ ብለው ከሰዎች ጋር የነበራቸው ግንኙነት እንዴት እንደተበላሸና ባዶነት ለምን እንደሚሰማቸው ሳይገርማቸው አይቀርም። አንድ የቤዝ ቦል ተጫዋች በዘርፉ ከፍተኛ ዝና ከተቀዳጀ በኋላ ጨዋታ ሲጀምር ሰዎች ምን ብለው ቢነግሩት ይመርጥ እንደነበር ቢጠይቁት “ከፍተኛ ደረጃ ከተደረሰ በኋላ ምንም እንደሌለ ቢነግሩኝ እመርጥ ነበር” ሲል በቁጭት ተናግሯል።
ብዙ ግቦች ባዶነታቸው የሚረጋገጠው እነሱን ለማከናወን በርካታ ዓመታት ካለፈ በኋላ ነው። በኛ ሰብዓዊ ሕብረተሰብ ትርጉም እናገኛለን ብለው በማሰብ ብዙ ሰዎች በርካታ ዓላማዎችን ያራምዳሉ። ከነዚህም የሕይወት ዓላማዎች የንግድ ስኬት፣ ሐብት፣ መልካም ግንኙነት፣ ወሲብ፣ መዝናናትና ለሌሎች ሰዎች ጥሩ ነገር መስራትን ያካትታሉ። ሰዎች ሲመሰክሩ እንደተስተዋለው ሐብት የማከማቸት፣ መልካም ግንኙነት የመመስረትና ደስታን የማግኘት ዓላማቸውን ቢያሳኩም ማንም ሊሞላው የማይችል ባዶነት እንደሚሰማቸው ተናግረዋል።
የመፅሐፈ መክብብ ፀሐፊ ይህንን ስሜት ለመግለፅ “ከንቱ!...የከንቱ ከንቱ! ሁሉ ከንቱ ነው” ይላል(መፅሐፈ መክብብ 1፡2)። የመፅሐፈ መክብብ ፀሐፊ የሆነው ንጉሥ ሰለሞን ከልክ በላይ የሆነ ሐብት፣ በእርሱ ዘመንና በኛ ጊዜ ከነበረ ማንም ሰው የሚበልጥ ጥበብ፣ በብዙ መቶ የሚቆጠሩ ዕቁባቶች፣ መንግስታት የሚቀኑበት ቤተመንግስትና የአትክልት ስፍራ፣ ምርጥ የሆነ ምግብ፣ ወይንጠጅና አለየተባለ መደሰቻና መዝናኛ ነበረው። ጠቢቡ አንድ ጊዜ ሲናገር ልቡ የተመኘውን ያሳድድ ነበር። በዓይኖቻችን የምናየውና በስሜቶቻችን የምናጣጥመው ኑሮ ብለን የምንኖረው “ከፀሐይ በታች ያለው ሕይወት” ከንቱ ነው ሲል አጣጥሎታል።
ይህ ባዶነት ለምን ተከሰተ? ምክንያቱም እግዚሐብሔር የፈጠረን የዚህና አሁን ከምንለማመደው ባሻገር ላለው ነገር ነው። ሠለሞን ስለእግዚሐብሔር ሲናገር “ሰው መርምሮ እንዳያገኝ ዘላለምነትን በልቡ ሰጠው” ብሏል። (መፅሐፈ መክብብ 3፡11)። ሁላችንም በልባችን እንደምናውቀው ያለው ነገር “እዚህና አሁን” ያለው ብቻ እንዳልሆነ እንገነዘባለን። የመፅሐፍ ቅዱስ የመጀመሪያ መፅሐፍ በሆነው በዘፍጥረት ውስጥ እግዚሐብሔር የሰው ልጅን በራሱ መልክ እንደሰራው እናነባለን። (ዘፍጥረት 1፡26)። እኛ ከሌላ ነገር (ከሌላ የሕይወት ቅርፅ) ይልቅ አፈጣጠራችን ወደ እግዚሐብሔር የቀረበ እንደሆነ የሚያሳየን ነው። ከዚህም በተጨማሪ የምናገኘው ነገር የሰው ልጅ በኃጢት ወድቆ የኃጢያት መርገም በምድር ላይ ከመምጣቱ በፊት የሚከተሉት ነገሮች ተግባራዊ ሆነዋል። (1) እግዚሐብሔር ሰውን ማህበራዊ ፍጡር አድርጎ አበጀው።(ዘፍጥረት 2፡ 18-25)፣ (2) እግዚሐብሔር ለሰው ልጅ ሥራ ሰጠው። (ዘፍጥረት 2፡ 15)፣ (3)እግዚሐብሔር ከሰው ጋር ህብረት ነበረው። (ዘፍጥረት 3፡ 8) እና (4) ሰው ምድርን እንዲገዛ እግዚሐብሔር ሥልጣን ሰጠው። (ዘፍጥረት 1፡ 26)። የእነዚህ ነገሮች ትርጉም ምንድ ነው? እነዚህ እያንዳንዱ ለሕይወታችን እርካታ እንዲያስገኙልን ነው። እግዚሐብሔር አቅዶ የነበረው፣ ነገር ግን እነዚህ ሁሉ (በተለይም ሰው ከእግዚሐብሔር ጋር ያለው ህብረት) ተለዋውጠዋል። ምክንያቱም የሰው ልጅ በኃጢያት ከወደቀ በኋላ እርግማን በምድር ላይ ተግባራዊ በመሆኑ ነው። (ዘፍጥረት 3)።
የመፅሐፍ ቅዱስ የመጨረሻ ክፍል በሆነው በራዕይ መፅሐፍ እግዚሐብሔር አንድ ነገር አስቀምጧል። አሁን በተጨማጭ የምናውቃቸውን ምድርና ሰማይን አስወግዶ አዲስ ምድርና ሰማይን በመፍጠር ዘላለማዊ ሕይወትን ይተካል። በዚያን ጊዜ ከዳነው የሰው ልጅ ጋር ሙሉ ህብረት ያደርጋል። ያልዳኑትን ይፈርድባቸውና እርባናየለሽ ተብለው ወደ እሳትባህር ይጣላሉ። (ራዕይ 20፡ 11-15)። የኃጢያት መርገም ይወገዳል። ከዚህ በኋላ ኃጢያት፣ ሐዘን፣ በሽታ፣ ሞትና ስቃይ ከቶ አይኖርም።( ራዕይ 21፡ 4)። አማኞችም ሁሉን ነገር ይወርሳሉ፣ እግዚሐብሔር ከእነርሱ ጋር ይኖራል፣ እነሱም ልጆች ይሆኑታል። (ራዕይ 21፡ 7) ።
ስለዚህ ወደ ሙሉ ክብ መጣን ማለት ነው። እግዚሐብሔር ከእርሱ ጋር ህብረት እንድናደርግ ፈጠረን። የሰው ልጅ ኃጢያት በመስራቱ ህብረቱ እንዲቋረጥ አደረገ። እግዚሐብሔር ከመረጣቸው ጋር ህብረቱን እንደገና በማደስ በላይኛው ቤት ከእርሱ ጋር እንዲኖሩ ያደርጋል። በሕይወት ዑደት ውስጥ ብዙ ነገር ካሳኩ በኋላ ለዘላለሙ ከእግዚሐብሔር ጋር መለያየት ከውድቀት ሁሉ የከፋው ነው። ነገር ግን እግዚሐብሔር ዘላለማዊ ደስታ ዕውን የሚሆንበትን መንገድ ከመቀየሱም ባሻገር(ሉቃስ 23፡ 43) በምድርም ላይ ሕይወት አርኪና ትርጉም ያለው እንዲሆን ሁኔታዎችን አመቻችቶአል። እንዴት ነው ይህ ዘላለማዊ ደስታና “ገነት በምድር” የሚገኘው?
ብዙ ግቦች ባዶነታቸው የሚረጋገጠው እነሱን ለማከናወን በርካታ ዓመታት ካለፈ በኋላ ነው። በኛ ሰብዓዊ ሕብረተሰብ ትርጉም እናገኛለን ብለው በማሰብ ብዙ ሰዎች በርካታ ዓላማዎችን ያራምዳሉ። ከነዚህም የሕይወት ዓላማዎች የንግድ ስኬት፣ ሐብት፣ መልካም ግንኙነት፣ ወሲብ፣ መዝናናትና ለሌሎች ሰዎች ጥሩ ነገር መስራትን ያካትታሉ። ሰዎች ሲመሰክሩ እንደተስተዋለው ሐብት የማከማቸት፣ መልካም ግንኙነት የመመስረትና ደስታን የማግኘት ዓላማቸውን ቢያሳኩም ማንም ሊሞላው የማይችል ባዶነት እንደሚሰማቸው ተናግረዋል።
የመፅሐፈ መክብብ ፀሐፊ ይህንን ስሜት ለመግለፅ “ከንቱ!...የከንቱ ከንቱ! ሁሉ ከንቱ ነው” ይላል(መፅሐፈ መክብብ 1፡2)። የመፅሐፈ መክብብ ፀሐፊ የሆነው ንጉሥ ሰለሞን ከልክ በላይ የሆነ ሐብት፣ በእርሱ ዘመንና በኛ ጊዜ ከነበረ ማንም ሰው የሚበልጥ ጥበብ፣ በብዙ መቶ የሚቆጠሩ ዕቁባቶች፣ መንግስታት የሚቀኑበት ቤተመንግስትና የአትክልት ስፍራ፣ ምርጥ የሆነ ምግብ፣ ወይንጠጅና አለየተባለ መደሰቻና መዝናኛ ነበረው። ጠቢቡ አንድ ጊዜ ሲናገር ልቡ የተመኘውን ያሳድድ ነበር። በዓይኖቻችን የምናየውና በስሜቶቻችን የምናጣጥመው ኑሮ ብለን የምንኖረው “ከፀሐይ በታች ያለው ሕይወት” ከንቱ ነው ሲል አጣጥሎታል።
ይህ ባዶነት ለምን ተከሰተ? ምክንያቱም እግዚሐብሔር የፈጠረን የዚህና አሁን ከምንለማመደው ባሻገር ላለው ነገር ነው። ሠለሞን ስለእግዚሐብሔር ሲናገር “ሰው መርምሮ እንዳያገኝ ዘላለምነትን በልቡ ሰጠው” ብሏል። (መፅሐፈ መክብብ 3፡11)። ሁላችንም በልባችን እንደምናውቀው ያለው ነገር “እዚህና አሁን” ያለው ብቻ እንዳልሆነ እንገነዘባለን። የመፅሐፍ ቅዱስ የመጀመሪያ መፅሐፍ በሆነው በዘፍጥረት ውስጥ እግዚሐብሔር የሰው ልጅን በራሱ መልክ እንደሰራው እናነባለን። (ዘፍጥረት 1፡26)። እኛ ከሌላ ነገር (ከሌላ የሕይወት ቅርፅ) ይልቅ አፈጣጠራችን ወደ እግዚሐብሔር የቀረበ እንደሆነ የሚያሳየን ነው። ከዚህም በተጨማሪ የምናገኘው ነገር የሰው ልጅ በኃጢት ወድቆ የኃጢያት መርገም በምድር ላይ ከመምጣቱ በፊት የሚከተሉት ነገሮች ተግባራዊ ሆነዋል። (1) እግዚሐብሔር ሰውን ማህበራዊ ፍጡር አድርጎ አበጀው።(ዘፍጥረት 2፡ 18-25)፣ (2) እግዚሐብሔር ለሰው ልጅ ሥራ ሰጠው። (ዘፍጥረት 2፡ 15)፣ (3)እግዚሐብሔር ከሰው ጋር ህብረት ነበረው። (ዘፍጥረት 3፡ 8) እና (4) ሰው ምድርን እንዲገዛ እግዚሐብሔር ሥልጣን ሰጠው። (ዘፍጥረት 1፡ 26)። የእነዚህ ነገሮች ትርጉም ምንድ ነው? እነዚህ እያንዳንዱ ለሕይወታችን እርካታ እንዲያስገኙልን ነው። እግዚሐብሔር አቅዶ የነበረው፣ ነገር ግን እነዚህ ሁሉ (በተለይም ሰው ከእግዚሐብሔር ጋር ያለው ህብረት) ተለዋውጠዋል። ምክንያቱም የሰው ልጅ በኃጢያት ከወደቀ በኋላ እርግማን በምድር ላይ ተግባራዊ በመሆኑ ነው። (ዘፍጥረት 3)።
የመፅሐፍ ቅዱስ የመጨረሻ ክፍል በሆነው በራዕይ መፅሐፍ እግዚሐብሔር አንድ ነገር አስቀምጧል። አሁን በተጨማጭ የምናውቃቸውን ምድርና ሰማይን አስወግዶ አዲስ ምድርና ሰማይን በመፍጠር ዘላለማዊ ሕይወትን ይተካል። በዚያን ጊዜ ከዳነው የሰው ልጅ ጋር ሙሉ ህብረት ያደርጋል። ያልዳኑትን ይፈርድባቸውና እርባናየለሽ ተብለው ወደ እሳትባህር ይጣላሉ። (ራዕይ 20፡ 11-15)። የኃጢያት መርገም ይወገዳል። ከዚህ በኋላ ኃጢያት፣ ሐዘን፣ በሽታ፣ ሞትና ስቃይ ከቶ አይኖርም።( ራዕይ 21፡ 4)። አማኞችም ሁሉን ነገር ይወርሳሉ፣ እግዚሐብሔር ከእነርሱ ጋር ይኖራል፣ እነሱም ልጆች ይሆኑታል። (ራዕይ 21፡ 7) ።
ስለዚህ ወደ ሙሉ ክብ መጣን ማለት ነው። እግዚሐብሔር ከእርሱ ጋር ህብረት እንድናደርግ ፈጠረን። የሰው ልጅ ኃጢያት በመስራቱ ህብረቱ እንዲቋረጥ አደረገ። እግዚሐብሔር ከመረጣቸው ጋር ህብረቱን እንደገና በማደስ በላይኛው ቤት ከእርሱ ጋር እንዲኖሩ ያደርጋል። በሕይወት ዑደት ውስጥ ብዙ ነገር ካሳኩ በኋላ ለዘላለሙ ከእግዚሐብሔር ጋር መለያየት ከውድቀት ሁሉ የከፋው ነው። ነገር ግን እግዚሐብሔር ዘላለማዊ ደስታ ዕውን የሚሆንበትን መንገድ ከመቀየሱም ባሻገር(ሉቃስ 23፡ 43) በምድርም ላይ ሕይወት አርኪና ትርጉም ያለው እንዲሆን ሁኔታዎችን አመቻችቶአል። እንዴት ነው ይህ ዘላለማዊ ደስታና “ገነት በምድር” የሚገኘው?
የሕይወት ትርጉም ምንድ ነው?
የሕይወት ትርጉም ምንድ ነው? በሕይወቴ ውስጥ ምን ባደርግ ነው ዓላማ፣ ስኬትና እርካታ የማገኘው። ዘላቂ ውጤት ያለው ሥራ ለማከናወን አቅሙ ይኖረኝ ይሆን? ብዙ ሰዎች ስለዚህ ጉዳይ ጥያቄ ማንሳታቸው አይቀርም። በሕይወታቸው ለማሳካት ያሰቡትን ጉዳይ ቢፈፅሙም ከአመታት በኋላ መለስ ብለው ከሰዎች ጋር የነበራቸው ግንኙነት እንዴት እንደተበላሸና ባዶነት ለምን እንደሚሰማቸው ሳይገርማቸው አይቀርም። አንድ የቤዝ ቦል ተጫዋች በዘርፉ ከፍተኛ ዝና ከተቀዳጀ በኋላ ጨዋታ ሲጀምር ሰዎች ምን ብለው ቢነግሩት ይመርጥ እንደነበር ቢጠይቁት “ከፍተኛ ደረጃ ከተደረሰ በኋላ ምንም እንደሌለ ቢነግሩኝ እመርጥ ነበር” ሲል በቁጭት ተናግሯል።
ብዙ ግቦች ባዶነታቸው የሚረጋገጠው እነሱን ለማከናወን በርካታ ዓመታት ካለፈ በኋላ ነው። በኛ ሰብዓዊ ሕብረተሰብ ትርጉም እናገኛለን ብለው በማሰብ ብዙ ሰዎች በርካታ ዓላማዎችን ያራምዳሉ። ከነዚህም የሕይወት ዓላማዎች የንግድ ስኬት፣ ሐብት፣ መልካም ግንኙነት፣ ወሲብ፣ መዝናናትና ለሌሎች ሰዎች ጥሩ ነገር መስራትን ያካትታሉ። ሰዎች ሲመሰክሩ እንደተስተዋለው ሐብት የማከማቸት፣ መልካም ግንኙነት የመመስረትና ደስታን የማግኘት ዓላማቸውን ቢያሳኩም ማንም ሊሞላው የማይችል ባዶነት እንደሚሰማቸው ተናግረዋል።
የመፅሐፈ መክብብ ፀሐፊ ይህንን ስሜት ለመግለፅ “ከንቱ!...የከንቱ ከንቱ! ሁሉ ከንቱ ነው” ይላል(መፅሐፈ መክብብ 1፡2)። የመፅሐፈ መክብብ ፀሐፊ የሆነው ንጉሥ ሰለሞን ከልክ በላይ የሆነ ሐብት፣ በእርሱ ዘመንና በኛ ጊዜ ከነበረ ማንም ሰው የሚበልጥ ጥበብ፣ በብዙ መቶ የሚቆጠሩ ዕቁባቶች፣ መንግስታት የሚቀኑበት ቤተመንግስትና የአትክልት ስፍራ፣ ምርጥ የሆነ ምግብ፣ ወይንጠጅና አለየተባለ መደሰቻና መዝናኛ ነበረው። ጠቢቡ አንድ ጊዜ ሲናገር ልቡ የተመኘውን ያሳድድ ነበር። በዓይኖቻችን የምናየውና በስሜቶቻችን የምናጣጥመው ኑሮ ብለን የምንኖረው “ከፀሐይ በታች ያለው ሕይወት” ከንቱ ነው ሲል አጣጥሎታል።
ይህ ባዶነት ለምን ተከሰተ? ምክንያቱም እግዚሐብሔር የፈጠረን የዚህና አሁን ከምንለማመደው ባሻገር ላለው ነገር ነው። ሠለሞን ስለእግዚሐብሔር ሲናገር “ሰው መርምሮ እንዳያገኝ ዘላለምነትን በልቡ ሰጠው” ብሏል። (መፅሐፈ መክብብ 3፡11)። ሁላችንም በልባችን እንደምናውቀው ያለው ነገር “እዚህና አሁን” ያለው ብቻ እንዳልሆነ እንገነዘባለን። የመፅሐፍ ቅዱስ የመጀመሪያ መፅሐፍ በሆነው በዘፍጥረት ውስጥ እግዚሐብሔር የሰው ልጅን በራሱ መልክ እንደሰራው እናነባለን። (ዘፍጥረት 1፡26)። እኛ ከሌላ ነገር (ከሌላ የሕይወት ቅርፅ) ይልቅ አፈጣጠራችን ወደ እግዚሐብሔር የቀረበ እንደሆነ የሚያሳየን ነው። ከዚህም በተጨማሪ የምናገኘው ነገር የሰው ልጅ በኃጢት ወድቆ የኃጢያት መርገም በምድር ላይ ከመምጣቱ በፊት የሚከተሉት ነገሮች ተግባራዊ ሆነዋል። (1) እግዚሐብሔር ሰውን ማህበራዊ ፍጡር አድርጎ አበጀው።(ዘፍጥረት 2፡ 18-25)፣ (2) እግዚሐብሔር ለሰው ልጅ ሥራ ሰጠው። (ዘፍጥረት 2፡ 15)፣ (3)እግዚሐብሔር ከሰው ጋር ህብረት ነበረው። (ዘፍጥረት 3፡ 8) እና (4) ሰው ምድርን እንዲገዛ እግዚሐብሔር ሥልጣን ሰጠው። (ዘፍጥረት 1፡ 26)። የእነዚህ ነገሮች ትርጉም ምንድ ነው? እነዚህ እያንዳንዱ ለሕይወታችን እርካታ እንዲያስገኙልን ነው። እግዚሐብሔር አቅዶ የነበረው፣ ነገር ግን እነዚህ ሁሉ (በተለይም ሰው ከእግዚሐብሔር ጋር ያለው ህብረት) ተለዋውጠዋል። ምክንያቱም የሰው ልጅ በኃጢያት ከወደቀ በኋላ እርግማን በምድር ላይ ተግባራዊ በመሆኑ ነው። (ዘፍጥረት 3)።
የመፅሐፍ ቅዱስ የመጨረሻ ክፍል በሆነው በራዕይ መፅሐፍ እግዚሐብሔር አንድ ነገር አስቀምጧል። አሁን በተጨማጭ የምናውቃቸውን ምድርና ሰማይን አስወግዶ አዲስ ምድርና ሰማይን በመፍጠር ዘላለማዊ ሕይወትን ይተካል። በዚያን ጊዜ ከዳነው የሰው ልጅ ጋር ሙሉ ህብረት ያደርጋል። ያልዳኑትን ይፈርድባቸውና እርባናየለሽ ተብለው ወደ እሳትባህር ይጣላሉ። (ራዕይ 20፡ 11-15)። የኃጢያት መርገም ይወገዳል። ከዚህ በኋላ ኃጢያት፣ ሐዘን፣ በሽታ፣ ሞትና ስቃይ ከቶ አይኖርም።( ራዕይ 21፡ 4)። አማኞችም ሁሉን ነገር ይወርሳሉ፣ እግዚሐብሔር ከእነርሱ ጋር ይኖራል፣ እነሱም ልጆች ይሆኑታል። (ራዕይ 21፡ 7) ።
ስለዚህ ወደ ሙሉ ክብ መጣን ማለት ነው። እግዚሐብሔር ከእርሱ ጋር ህብረት እንድናደርግ ፈጠረን። የሰው ልጅ ኃጢያት በመስራቱ ህብረቱ እንዲቋረጥ አደረገ። እግዚሐብሔር ከመረጣቸው ጋር ህብረቱን እንደገና በማደስ በላይኛው ቤት ከእርሱ ጋር እንዲኖሩ ያደርጋል። በሕይወት ዑደት ውስጥ ብዙ ነገር ካሳኩ በኋላ ለዘላለሙ ከእግዚሐብሔር ጋር መለያየት ከውድቀት ሁሉ የከፋው ነው። ነገር ግን እግዚሐብሔር ዘላለማዊ ደስታ ዕውን የሚሆንበትን መንገድ ከመቀየሱም ባሻገር(ሉቃስ 23፡ 43) በምድርም ላይ ሕይወት አርኪና ትርጉም ያለው እንዲሆን ሁኔታዎችን አመቻችቶአል። እንዴት ነው ይህ ዘላለማዊ ደስታና “ገነት በምድር” የሚገኘው?
ብዙ ግቦች ባዶነታቸው የሚረጋገጠው እነሱን ለማከናወን በርካታ ዓመታት ካለፈ በኋላ ነው። በኛ ሰብዓዊ ሕብረተሰብ ትርጉም እናገኛለን ብለው በማሰብ ብዙ ሰዎች በርካታ ዓላማዎችን ያራምዳሉ። ከነዚህም የሕይወት ዓላማዎች የንግድ ስኬት፣ ሐብት፣ መልካም ግንኙነት፣ ወሲብ፣ መዝናናትና ለሌሎች ሰዎች ጥሩ ነገር መስራትን ያካትታሉ። ሰዎች ሲመሰክሩ እንደተስተዋለው ሐብት የማከማቸት፣ መልካም ግንኙነት የመመስረትና ደስታን የማግኘት ዓላማቸውን ቢያሳኩም ማንም ሊሞላው የማይችል ባዶነት እንደሚሰማቸው ተናግረዋል።
የመፅሐፈ መክብብ ፀሐፊ ይህንን ስሜት ለመግለፅ “ከንቱ!...የከንቱ ከንቱ! ሁሉ ከንቱ ነው” ይላል(መፅሐፈ መክብብ 1፡2)። የመፅሐፈ መክብብ ፀሐፊ የሆነው ንጉሥ ሰለሞን ከልክ በላይ የሆነ ሐብት፣ በእርሱ ዘመንና በኛ ጊዜ ከነበረ ማንም ሰው የሚበልጥ ጥበብ፣ በብዙ መቶ የሚቆጠሩ ዕቁባቶች፣ መንግስታት የሚቀኑበት ቤተመንግስትና የአትክልት ስፍራ፣ ምርጥ የሆነ ምግብ፣ ወይንጠጅና አለየተባለ መደሰቻና መዝናኛ ነበረው። ጠቢቡ አንድ ጊዜ ሲናገር ልቡ የተመኘውን ያሳድድ ነበር። በዓይኖቻችን የምናየውና በስሜቶቻችን የምናጣጥመው ኑሮ ብለን የምንኖረው “ከፀሐይ በታች ያለው ሕይወት” ከንቱ ነው ሲል አጣጥሎታል።
ይህ ባዶነት ለምን ተከሰተ? ምክንያቱም እግዚሐብሔር የፈጠረን የዚህና አሁን ከምንለማመደው ባሻገር ላለው ነገር ነው። ሠለሞን ስለእግዚሐብሔር ሲናገር “ሰው መርምሮ እንዳያገኝ ዘላለምነትን በልቡ ሰጠው” ብሏል። (መፅሐፈ መክብብ 3፡11)። ሁላችንም በልባችን እንደምናውቀው ያለው ነገር “እዚህና አሁን” ያለው ብቻ እንዳልሆነ እንገነዘባለን። የመፅሐፍ ቅዱስ የመጀመሪያ መፅሐፍ በሆነው በዘፍጥረት ውስጥ እግዚሐብሔር የሰው ልጅን በራሱ መልክ እንደሰራው እናነባለን። (ዘፍጥረት 1፡26)። እኛ ከሌላ ነገር (ከሌላ የሕይወት ቅርፅ) ይልቅ አፈጣጠራችን ወደ እግዚሐብሔር የቀረበ እንደሆነ የሚያሳየን ነው። ከዚህም በተጨማሪ የምናገኘው ነገር የሰው ልጅ በኃጢት ወድቆ የኃጢያት መርገም በምድር ላይ ከመምጣቱ በፊት የሚከተሉት ነገሮች ተግባራዊ ሆነዋል። (1) እግዚሐብሔር ሰውን ማህበራዊ ፍጡር አድርጎ አበጀው።(ዘፍጥረት 2፡ 18-25)፣ (2) እግዚሐብሔር ለሰው ልጅ ሥራ ሰጠው። (ዘፍጥረት 2፡ 15)፣ (3)እግዚሐብሔር ከሰው ጋር ህብረት ነበረው። (ዘፍጥረት 3፡ 8) እና (4) ሰው ምድርን እንዲገዛ እግዚሐብሔር ሥልጣን ሰጠው። (ዘፍጥረት 1፡ 26)። የእነዚህ ነገሮች ትርጉም ምንድ ነው? እነዚህ እያንዳንዱ ለሕይወታችን እርካታ እንዲያስገኙልን ነው። እግዚሐብሔር አቅዶ የነበረው፣ ነገር ግን እነዚህ ሁሉ (በተለይም ሰው ከእግዚሐብሔር ጋር ያለው ህብረት) ተለዋውጠዋል። ምክንያቱም የሰው ልጅ በኃጢያት ከወደቀ በኋላ እርግማን በምድር ላይ ተግባራዊ በመሆኑ ነው። (ዘፍጥረት 3)።
የመፅሐፍ ቅዱስ የመጨረሻ ክፍል በሆነው በራዕይ መፅሐፍ እግዚሐብሔር አንድ ነገር አስቀምጧል። አሁን በተጨማጭ የምናውቃቸውን ምድርና ሰማይን አስወግዶ አዲስ ምድርና ሰማይን በመፍጠር ዘላለማዊ ሕይወትን ይተካል። በዚያን ጊዜ ከዳነው የሰው ልጅ ጋር ሙሉ ህብረት ያደርጋል። ያልዳኑትን ይፈርድባቸውና እርባናየለሽ ተብለው ወደ እሳትባህር ይጣላሉ። (ራዕይ 20፡ 11-15)። የኃጢያት መርገም ይወገዳል። ከዚህ በኋላ ኃጢያት፣ ሐዘን፣ በሽታ፣ ሞትና ስቃይ ከቶ አይኖርም።( ራዕይ 21፡ 4)። አማኞችም ሁሉን ነገር ይወርሳሉ፣ እግዚሐብሔር ከእነርሱ ጋር ይኖራል፣ እነሱም ልጆች ይሆኑታል። (ራዕይ 21፡ 7) ።
ስለዚህ ወደ ሙሉ ክብ መጣን ማለት ነው። እግዚሐብሔር ከእርሱ ጋር ህብረት እንድናደርግ ፈጠረን። የሰው ልጅ ኃጢያት በመስራቱ ህብረቱ እንዲቋረጥ አደረገ። እግዚሐብሔር ከመረጣቸው ጋር ህብረቱን እንደገና በማደስ በላይኛው ቤት ከእርሱ ጋር እንዲኖሩ ያደርጋል። በሕይወት ዑደት ውስጥ ብዙ ነገር ካሳኩ በኋላ ለዘላለሙ ከእግዚሐብሔር ጋር መለያየት ከውድቀት ሁሉ የከፋው ነው። ነገር ግን እግዚሐብሔር ዘላለማዊ ደስታ ዕውን የሚሆንበትን መንገድ ከመቀየሱም ባሻገር(ሉቃስ 23፡ 43) በምድርም ላይ ሕይወት አርኪና ትርጉም ያለው እንዲሆን ሁኔታዎችን አመቻችቶአል። እንዴት ነው ይህ ዘላለማዊ ደስታና “ገነት በምድር” የሚገኘው?
የእግዚአብሔር ባህሪያት ምንድን ናቸው ? እግዚአብሔር ምን ይመስላል ?
ይህንን ጥያቄ ለመመለስ ስንሞክር መልካሙ ዜና ስለ እግዚአብሔር የሚታወቅ ብዙ ነገር አለ ! ይህንን መግለጫ የሚመረምሩ ሰዎች መጀመሪያ ጹሑፉን በሙሉ ማንበብ ይረዳቸዋል ። የበለጠ ማብራሪያ ለማግኘት ተመልሰው የተመረጡ ጥቅሶችን መመልከት ይኖርባቸዋል። የመጽሐፍ ቅዱስ ማጣቀሻዎች በጣም አስፈላጊ ናቸው። ካለ መጽሐፍ ቅዱስ ሥልጣን የቃላቶች ጥርቅም የሰው ሐሳብ ከመሆኑ አያልፉም ። ይህ ደግሞ በራሱ እግዚአብሔርን ለመረዳት መልካም መንገድ አይደለም (ኢዮብ 42 ፡ 7) ። እግዚአብሔር ምን ይመስላል ብለን መመራመር ነገሩን ማቅለል ነው ። ጉዳዩን ችላ ማለት ከእግዚአብሔር ሐሳብ ውጪ ሐሰተኛ ጣኦታትን እንድንቀርፅ ፣ እንድንከተልና እንድናመልክ ሊያደርገን ይችላል (ዘፀአት 20 ፡ 3-5) ።
እግዚአብሔር ስለራሱ እንዲታወቅ የፈለገው ብቻ ተገልጦ ይታያል ። የእግዚአብሔር አንዱ ባሕርይ ወይም መለያ “ብርሃን” ነው ትርጉሙም ራሱን የሚመለከት ጉዳይ ራሱ ይገልጠዋል (ኢሳያስ 60 ፡ 19, ያዕቆብ 1 ፡ 17) እግዚአብሔር ለራሱ የገለጠው እውነታ መዘንጋት የለበትም። አለበለዚያ አንዳችን ወደ እርሱ ዕረፍት ከመግባት እንዳንሰናከል (ዕብ 4፡1)ፍጥረት ፣ መጽሐፍ ቅዱስና ሥጋ የሆነው ቃሉ (ኢየሱስክርስቶስ) እግዚአብሔር ማን እንደሆነ ግንዛቤ እንድንጨብጥ ይረዳናል።
እግዚአብሔር ፈጣሪያችን ነው እኛም የፍጥረቱ አንድ አካል ነን ከሚለው ግንዛቤ እንነሳ ። (ዘፍጥረት 1፡1, መዝሙር 24 ፡ 1) ።
ሰው በእርሱ መልክ እንደተፈጠረ እግዚአብሔር ተናግሯል ። ሰው ከሌሎች ፍጥረታት በላይ ከመሆኑም ባሻገር እንዲገዛቸውም ሥልጣን ተሰጥቶታል ። (ዘፍጥረት 1፡26 – 28)። ፍጥረት “በውድቀት” ብዙ ጎድሏል ነገር ግን የሥራውን ምሥል በጥቂቱም ቢሆን ያንፀባርቃል።(ዘፀአት3 ፡17–18,ሮሜ 1፡19–20)። የፍጥረትን ግዙፍነት ፣ ውጥንቅጥነት፣ ውበትና ስርዓት በመገንዘብ የእግዚአብሔርን ታላቅነት ምን ሊመስል እንደሚችል እንረዳለን ። እግዚአብሔርን ለማወቅ በምናደርገው ፍለጋ አንዳንድ የእግዚአብሔርን መጠሪያዎች ማንበብ በእጅጉ ሊረዳን ይችላል ።
ኤሎሒም- ኃይለኛ ቅዱስ (ዘፍጥረት 1 ፡ 1)
አዶናይ -ጌታ የአዛዥና የታዛዥ ግንኙነት ያመለክታል (ዘፀአት 4 ፡ 10, 13)
ኤል ኤሊኦን- እጅግ የተከበረው ብርቱ የሆነ (ዘፀአት 14 ፡ 20)
ኤል ሮይ- ኃይለኛና የሚመለከት (ዘፀአት 16 ፡ 13)
ኤል ሻዳይ- ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር (ዘፀአት 17 ፡ 1)
ኤል ኦላም- የዘለአለም እግዚአብሔር (ኢሳያስ 40 ፡ 28)
ያህዌ- “ጌታ እኔ ነኝ” ትርጉሙ ዘላለማዊ በራሱ የሚኖር እግዚአብሔር (ዘፀአት 3 ፡ 13,14)
አሁን ደግሞ የእግዚአብሔር ባህሪያት መመርመር እንቀጥላለን። እግዚአብሔር ዘላለማዊ ነው ማለትም ጅማሬ የለውም። ለህልውናውም ፍጻሜ የለውም ለዘላለም ነዋሪ ነው ፍጻሜ የለውም። (ዘዳግም 33 ፡ 27, መዝሙር 90 ፡2,1ኛ ጢሞ 1፡ 17)። እግዚአብሔር አይቀየርም እርሱ አይለወጥም ማለትም እግዚአብሔር አስተማማኝና ሊታመኑበት የሚገባ ነው። (ሚልክያስ 3 ፡ 6 ,ዘኁልቁ 23 ፡ 19,መዝሙር 102 ፡ 26,27)
እግዚአብሔር ተወዳዳሪ የለውም ማለትም በፍጥረቱ ወይም በሥራው እርሱን የሚመስለው የለውም። እርሱ ተወዳዳሪ የለውም ፍፁም ነው። (2ኛ ሳሙኤል 7፡22, መዝሙር 86 ፡8, ኢሳያስ 40 ፡ 25, ማቴዎስ 5 ፡ 48) እግዚአብሔር ሊመረመር አይችልም ማለትም ጥልቅ ከመሆኑ የተነሳ በምርምር ሊደረስበት አዳጋች ነው። (ኢሳያስ 40 ፡ 28, መዝሙር 145 ፡ 3, ሮሜ 11 ፡ 33 , 34) እግዚአብሔር ሐቀኛ ነው ሰው አይቶ አያዳላም። (ዘዳግም 32፡ 4, መዝሙር 18 ፡ 30) እግዚአብሔር ኃያል ነው ማለትም ሁሉን ያሸንፋል ። ደስ ያለውን ያደርጋል። ድርጊቶቹ ግን ሁልጊዜ ከሌላው ጠባዩ ጋር አምሳያነት አላቸው። (ራዕይ 19፡ 6, ኤርሚያስ 32፡ 17- 27) እግዚአብሔር በሁሉም ቦታ አለ ማለትም የትም ይገኛል። ይህ ማለት ግን እግዚአብሔር ሁሉም ነገር ነው ማለት አይደለም። (መዝሙር 139 ፡ 7 – 13, ኤርሚያስ 23 ፡ 23) እግዚአብሔር ሁሉን ያውቃል፣ ይህም ሲባል ያለፈውን የአሁኑንና የወደፊቱን ያውቃል። በሆነ ጊዜ የምናስበውን ያውቃል። ሁሉንም ነገር ስለሚያውቅ ፍርዱን ያለማዳላት ይፈፀማል። (ምሳሌ139፡1–5,ምሳሌ5፡21) እግዚአብሔር አንድ ነው ማለትም እርሱ ብቻውን ነው። በልባችን ውስጥ ያለውን ጥልቅ ፍላጐት እርሱ ብቻውን ነው ማሟላት የሚችለውና አምልኮአችንና መሰጠታችንን ሊቀበል የሚገባው እሱ ብቻ ነው። (ዘዳግም6፡4) እግዚአብሔር ጻድቅ ነው ይህም ሲባል ጥፋታችንን አይቶ አያልፍም ማለት ነው። የኛ ኃጢያት በእርሱ ላይ እንደ ተጫነ ኢየሱስ የእግዚአብሔርን ፍርድ መለማመድ ነበረበት። በእርሱም ጽድቅና ፍትህ ምክንያት የኃጢያት ይቅርታ አግኝተናል። (ዘፀአት 9፡27, ማቴዎስ 27፡45–46, ሮሜ 3 ፡ 2-26)
እግዚአብሔር ሉአላዊ ነው ማለትም የሁሉ የበላይ ነው። ፍጥረታት ሁሉ በአንድ ላይ ተዳምረው አውቀውም ይሁን ሳያውቁ የእርሱን ዓላማ ሊያደናቅፉት አይችሉም። (መዝሙር 93፡1,95፡3, ኤርሚያስ 23፡20) የእግዚአብሔር መንፈስ ነው ማለትም በዓይን ሊታይ አይችልም ። (ዮሐንስ 1 ፡ 18,4 ፡24) እግዚአብሔር ሥላሴ ነው ማለትም ሦስት በአንድ ነው በይዘት በስልጣንና በክብር ተመሳሳይ ነው ። አንድ ልታስታውሰው የሚገባ ነገር በመጀመሪያ በመጽሐፍ ቅዱስ የተጠቀሰው ጥቅስ ውስጥ “ስም” የሚለው ቃል ነጠላ ነው ምንም እንኳን ለሦስት የተለያዩ አካላት “ ለአብ ለወልድና ለመንፈስ ቅዱስ” የሚያመላክት ቢሆንም (ማቴዎስ 28 ፡ 19, ማርቆስ 1 ፡ 9–11) እግዚአብሔር እውነት ነው ከራሱ ማንነት ጋር ይስማማል ፍፁም አይደለልም ሊዋሽም አይችልም (ምሳሌ 117 ፡ 2, 1ኛ ሳሙኤል 13፡29)
እግዚአብሔር ቅዱስ ነው ከሁሉም የሞራል ዝቅጠት የተለየና ፍፁም የሚጠላው ነው። እግዚአብሔር ሁሉን ክፋት ያያል ይህም ያስቆጣዋል። በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ እሳት በቅድስና ጐን ሲጠቀስ ይታያል። እግዚአብሔር እንደሚባላ እሳት ተደርጐ ይጠቀሳል። (ኢሳያስ 6 ፡ 3, ዕንባቆም 1 ፡ 13, ዘፀአት 3 ፡2,4,5, ዕብራውያን 12 ፡ 29)
እግዚአብሔር መሐሪ ነው። ይህም መልካምነቱን ደግነቱን ምህረቱንና ፍቅሩን ያጠቃልላል። እነዚህ ቃላት ለመልካምነቱ ትርጉም የሚፈነጥቁ ናቸው። የእግዚአብሔር ፀጋ ባይኖር ኖሮ ሌሎቹ የእርሱ ባሕርያት ከእርሱ ይነጥሉን ነበር። ምስጋና ለእርሱ ይሁን ይህ አልሆነብንም። ምክንያቱም እርሱ እያንዳንዳችንን በግል ሊያውቀን ይፈልጋል። (ዘፀአት 34 ፡ 6, መዝሙር 31፡19 1ኛ, ጴጥሮስ 1 ፡ 3, ዮሐንስ 3 ፡ 16, ዮሐንስ 17፡3)።
ይህ የእግዚአብሔር አከል የሆነን ጥያቄ ለመመለስ የተደረገ መለስተኛ ሙከራ ነው። እባክህን እርሱን ለማወቅ እንድትጥር እናበረታታሐለን (ኤርምያስ 29 ፡ 13)።
እግዚአብሔር ስለራሱ እንዲታወቅ የፈለገው ብቻ ተገልጦ ይታያል ። የእግዚአብሔር አንዱ ባሕርይ ወይም መለያ “ብርሃን” ነው ትርጉሙም ራሱን የሚመለከት ጉዳይ ራሱ ይገልጠዋል (ኢሳያስ 60 ፡ 19, ያዕቆብ 1 ፡ 17) እግዚአብሔር ለራሱ የገለጠው እውነታ መዘንጋት የለበትም። አለበለዚያ አንዳችን ወደ እርሱ ዕረፍት ከመግባት እንዳንሰናከል (ዕብ 4፡1)ፍጥረት ፣ መጽሐፍ ቅዱስና ሥጋ የሆነው ቃሉ (ኢየሱስክርስቶስ) እግዚአብሔር ማን እንደሆነ ግንዛቤ እንድንጨብጥ ይረዳናል።
እግዚአብሔር ፈጣሪያችን ነው እኛም የፍጥረቱ አንድ አካል ነን ከሚለው ግንዛቤ እንነሳ ። (ዘፍጥረት 1፡1, መዝሙር 24 ፡ 1) ።
ሰው በእርሱ መልክ እንደተፈጠረ እግዚአብሔር ተናግሯል ። ሰው ከሌሎች ፍጥረታት በላይ ከመሆኑም ባሻገር እንዲገዛቸውም ሥልጣን ተሰጥቶታል ። (ዘፍጥረት 1፡26 – 28)። ፍጥረት “በውድቀት” ብዙ ጎድሏል ነገር ግን የሥራውን ምሥል በጥቂቱም ቢሆን ያንፀባርቃል።(ዘፀአት3 ፡17–18,ሮሜ 1፡19–20)። የፍጥረትን ግዙፍነት ፣ ውጥንቅጥነት፣ ውበትና ስርዓት በመገንዘብ የእግዚአብሔርን ታላቅነት ምን ሊመስል እንደሚችል እንረዳለን ። እግዚአብሔርን ለማወቅ በምናደርገው ፍለጋ አንዳንድ የእግዚአብሔርን መጠሪያዎች ማንበብ በእጅጉ ሊረዳን ይችላል ።
ኤሎሒም- ኃይለኛ ቅዱስ (ዘፍጥረት 1 ፡ 1)
አዶናይ -ጌታ የአዛዥና የታዛዥ ግንኙነት ያመለክታል (ዘፀአት 4 ፡ 10, 13)
ኤል ኤሊኦን- እጅግ የተከበረው ብርቱ የሆነ (ዘፀአት 14 ፡ 20)
ኤል ሮይ- ኃይለኛና የሚመለከት (ዘፀአት 16 ፡ 13)
ኤል ሻዳይ- ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር (ዘፀአት 17 ፡ 1)
ኤል ኦላም- የዘለአለም እግዚአብሔር (ኢሳያስ 40 ፡ 28)
ያህዌ- “ጌታ እኔ ነኝ” ትርጉሙ ዘላለማዊ በራሱ የሚኖር እግዚአብሔር (ዘፀአት 3 ፡ 13,14)
አሁን ደግሞ የእግዚአብሔር ባህሪያት መመርመር እንቀጥላለን። እግዚአብሔር ዘላለማዊ ነው ማለትም ጅማሬ የለውም። ለህልውናውም ፍጻሜ የለውም ለዘላለም ነዋሪ ነው ፍጻሜ የለውም። (ዘዳግም 33 ፡ 27, መዝሙር 90 ፡2,1ኛ ጢሞ 1፡ 17)። እግዚአብሔር አይቀየርም እርሱ አይለወጥም ማለትም እግዚአብሔር አስተማማኝና ሊታመኑበት የሚገባ ነው። (ሚልክያስ 3 ፡ 6 ,ዘኁልቁ 23 ፡ 19,መዝሙር 102 ፡ 26,27)
እግዚአብሔር ተወዳዳሪ የለውም ማለትም በፍጥረቱ ወይም በሥራው እርሱን የሚመስለው የለውም። እርሱ ተወዳዳሪ የለውም ፍፁም ነው። (2ኛ ሳሙኤል 7፡22, መዝሙር 86 ፡8, ኢሳያስ 40 ፡ 25, ማቴዎስ 5 ፡ 48) እግዚአብሔር ሊመረመር አይችልም ማለትም ጥልቅ ከመሆኑ የተነሳ በምርምር ሊደረስበት አዳጋች ነው። (ኢሳያስ 40 ፡ 28, መዝሙር 145 ፡ 3, ሮሜ 11 ፡ 33 , 34) እግዚአብሔር ሐቀኛ ነው ሰው አይቶ አያዳላም። (ዘዳግም 32፡ 4, መዝሙር 18 ፡ 30) እግዚአብሔር ኃያል ነው ማለትም ሁሉን ያሸንፋል ። ደስ ያለውን ያደርጋል። ድርጊቶቹ ግን ሁልጊዜ ከሌላው ጠባዩ ጋር አምሳያነት አላቸው። (ራዕይ 19፡ 6, ኤርሚያስ 32፡ 17- 27) እግዚአብሔር በሁሉም ቦታ አለ ማለትም የትም ይገኛል። ይህ ማለት ግን እግዚአብሔር ሁሉም ነገር ነው ማለት አይደለም። (መዝሙር 139 ፡ 7 – 13, ኤርሚያስ 23 ፡ 23) እግዚአብሔር ሁሉን ያውቃል፣ ይህም ሲባል ያለፈውን የአሁኑንና የወደፊቱን ያውቃል። በሆነ ጊዜ የምናስበውን ያውቃል። ሁሉንም ነገር ስለሚያውቅ ፍርዱን ያለማዳላት ይፈፀማል። (ምሳሌ139፡1–5,ምሳሌ5፡21) እግዚአብሔር አንድ ነው ማለትም እርሱ ብቻውን ነው። በልባችን ውስጥ ያለውን ጥልቅ ፍላጐት እርሱ ብቻውን ነው ማሟላት የሚችለውና አምልኮአችንና መሰጠታችንን ሊቀበል የሚገባው እሱ ብቻ ነው። (ዘዳግም6፡4) እግዚአብሔር ጻድቅ ነው ይህም ሲባል ጥፋታችንን አይቶ አያልፍም ማለት ነው። የኛ ኃጢያት በእርሱ ላይ እንደ ተጫነ ኢየሱስ የእግዚአብሔርን ፍርድ መለማመድ ነበረበት። በእርሱም ጽድቅና ፍትህ ምክንያት የኃጢያት ይቅርታ አግኝተናል። (ዘፀአት 9፡27, ማቴዎስ 27፡45–46, ሮሜ 3 ፡ 2-26)
እግዚአብሔር ሉአላዊ ነው ማለትም የሁሉ የበላይ ነው። ፍጥረታት ሁሉ በአንድ ላይ ተዳምረው አውቀውም ይሁን ሳያውቁ የእርሱን ዓላማ ሊያደናቅፉት አይችሉም። (መዝሙር 93፡1,95፡3, ኤርሚያስ 23፡20) የእግዚአብሔር መንፈስ ነው ማለትም በዓይን ሊታይ አይችልም ። (ዮሐንስ 1 ፡ 18,4 ፡24) እግዚአብሔር ሥላሴ ነው ማለትም ሦስት በአንድ ነው በይዘት በስልጣንና በክብር ተመሳሳይ ነው ። አንድ ልታስታውሰው የሚገባ ነገር በመጀመሪያ በመጽሐፍ ቅዱስ የተጠቀሰው ጥቅስ ውስጥ “ስም” የሚለው ቃል ነጠላ ነው ምንም እንኳን ለሦስት የተለያዩ አካላት “ ለአብ ለወልድና ለመንፈስ ቅዱስ” የሚያመላክት ቢሆንም (ማቴዎስ 28 ፡ 19, ማርቆስ 1 ፡ 9–11) እግዚአብሔር እውነት ነው ከራሱ ማንነት ጋር ይስማማል ፍፁም አይደለልም ሊዋሽም አይችልም (ምሳሌ 117 ፡ 2, 1ኛ ሳሙኤል 13፡29)
እግዚአብሔር ቅዱስ ነው ከሁሉም የሞራል ዝቅጠት የተለየና ፍፁም የሚጠላው ነው። እግዚአብሔር ሁሉን ክፋት ያያል ይህም ያስቆጣዋል። በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ እሳት በቅድስና ጐን ሲጠቀስ ይታያል። እግዚአብሔር እንደሚባላ እሳት ተደርጐ ይጠቀሳል። (ኢሳያስ 6 ፡ 3, ዕንባቆም 1 ፡ 13, ዘፀአት 3 ፡2,4,5, ዕብራውያን 12 ፡ 29)
እግዚአብሔር መሐሪ ነው። ይህም መልካምነቱን ደግነቱን ምህረቱንና ፍቅሩን ያጠቃልላል። እነዚህ ቃላት ለመልካምነቱ ትርጉም የሚፈነጥቁ ናቸው። የእግዚአብሔር ፀጋ ባይኖር ኖሮ ሌሎቹ የእርሱ ባሕርያት ከእርሱ ይነጥሉን ነበር። ምስጋና ለእርሱ ይሁን ይህ አልሆነብንም። ምክንያቱም እርሱ እያንዳንዳችንን በግል ሊያውቀን ይፈልጋል። (ዘፀአት 34 ፡ 6, መዝሙር 31፡19 1ኛ, ጴጥሮስ 1 ፡ 3, ዮሐንስ 3 ፡ 16, ዮሐንስ 17፡3)።
ይህ የእግዚአብሔር አከል የሆነን ጥያቄ ለመመለስ የተደረገ መለስተኛ ሙከራ ነው። እባክህን እርሱን ለማወቅ እንድትጥር እናበረታታሐለን (ኤርምያስ 29 ፡ 13)።
ዘላለማዊ ዋስትና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው?
ጥያቄ፤ ዘላለማዊ ዋስትና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው?
መልስ፤ ሰዎች ክርስቶስን እንደ አዳኛቸው ወደ ማወቅ ሲመጡ የዘላለማዊ ዋስትናቸውን አስተማማኛ ወደሚያደርግ ከእግዚአብሔር ጋር ወደሆነ ህብረት መጥቷል፡፡ የይሁዳ መልዕክት 24 “ሳትሰናከሉም እንዲጠብቃችሁ፥ በክብሩም ፊት በደስታ ነውር የሌላችሁ አድርጎ እንዲያቆማችሁ ለሚችለው” እያለ ያውጃል፡፡ የእግዚአብሔር ኃይል አማኞችን ከውድቀት ሊጠብቃቸው ይችላል፡፡ እኛን በክብሩ ፊት ማቆም የእሱ እንጂ የእኛ ፈንታ አይደለም፡፡ የእኛ ዘላለማዊ ዋስትና እግዚአብሔር እኛን የመጠበቁ ውጤት እንጂ እኛ የራሳችንን ድነት የማቆየቱ ጉዳይ አይደለም፡፡
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ “እኔም የዘላለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም። የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል፥ ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም።” (የዮሐንስ ወንጌል 10፤28-29) አብም ኢየሱስም ሁለቱም በእጃቸው ውስጥ አጥብቀው ይዘውናል፡፡ ከአብ እና ከልጁም ከሁለቱም እጅ ውስጥ ሊለየን የሚችል ማነው?
ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4፤30 አማኞች “ለቤዛ ቀን እንደታተሙ” ይነግረናል፡፡ አማኞች ዘላለማዊ ዋስትና ካልነበራቸው በእውነት ማህተሙ ለቤዛ ቀን ሊሆን አይችልም ነገር ግን ኃጥአት ለሚደረግበት ፤ክህደት ወይም አለማመን ቀን ብቻ ይሆናል፡፡ በክርስቶስ ኢየሱስ የሚያምን ማንም ሰው “የዘላለም ህይወት እንዳለው” የዮሐንስ ወንጌል 3፤15-16 ይነግረናል፡፡ አንድ ግለሰብ ዘላለማዊ ህይወት ተስፋ የተገባው ከሆነ ነገር ግን ደግሞ ቢወሰድበት ለመጀመር ያህል ፈጽሞ “ዘላለማዊ” አልነበረም፡፡ መንፈሳዊ ዋስትና እውነት ካልሆነ በመጽሐፍ ቅዱ ውስጥ ያሉ የዘላለም ህይወት ተስፋዎች ስህተት ይሆናሉ፡፡
ለዘላለማዊ ዋስትና በጣም ኃይለኛው ክርክር ሮሜ 8፤38-39 ነው፤ “ሞት ቢሆን፥ ሕይወትም ቢሆን፥ መላእክትም ቢሆኑ፥ ግዛትም ቢሆን፥ ያለውም ቢሆን፥ የሚመጣውም ቢሆን፥ ኃይላትም ቢሆኑ፥ ከፍታም ቢሆን፥ ዝቅታም ቢሆን፥ ልዩ ፍጥረትም ቢሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ካለ ከእግዚአብሔር ፍቅር ሊለየን እንዳይችል ተረድቼአለሁ።” የእኛ ዘላለማዊ ዋስትና እርሱ ለተበዣቸው መሠረት ያደረገው በእግዚአብሔር ፍቅር ላይ ነው፡፡ የእኛ ዘላለማዊ ዋስትና በክርስቶስ ተገዛ፤ በአብ ተስፋ ተገብቷል፤ እና በመንፈስ ቅዱስ ታትሟል፡፡
መልስ፤ ሰዎች ክርስቶስን እንደ አዳኛቸው ወደ ማወቅ ሲመጡ የዘላለማዊ ዋስትናቸውን አስተማማኛ ወደሚያደርግ ከእግዚአብሔር ጋር ወደሆነ ህብረት መጥቷል፡፡ የይሁዳ መልዕክት 24 “ሳትሰናከሉም እንዲጠብቃችሁ፥ በክብሩም ፊት በደስታ ነውር የሌላችሁ አድርጎ እንዲያቆማችሁ ለሚችለው” እያለ ያውጃል፡፡ የእግዚአብሔር ኃይል አማኞችን ከውድቀት ሊጠብቃቸው ይችላል፡፡ እኛን በክብሩ ፊት ማቆም የእሱ እንጂ የእኛ ፈንታ አይደለም፡፡ የእኛ ዘላለማዊ ዋስትና እግዚአብሔር እኛን የመጠበቁ ውጤት እንጂ እኛ የራሳችንን ድነት የማቆየቱ ጉዳይ አይደለም፡፡
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ “እኔም የዘላለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም። የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል፥ ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም።” (የዮሐንስ ወንጌል 10፤28-29) አብም ኢየሱስም ሁለቱም በእጃቸው ውስጥ አጥብቀው ይዘውናል፡፡ ከአብ እና ከልጁም ከሁለቱም እጅ ውስጥ ሊለየን የሚችል ማነው?
ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4፤30 አማኞች “ለቤዛ ቀን እንደታተሙ” ይነግረናል፡፡ አማኞች ዘላለማዊ ዋስትና ካልነበራቸው በእውነት ማህተሙ ለቤዛ ቀን ሊሆን አይችልም ነገር ግን ኃጥአት ለሚደረግበት ፤ክህደት ወይም አለማመን ቀን ብቻ ይሆናል፡፡ በክርስቶስ ኢየሱስ የሚያምን ማንም ሰው “የዘላለም ህይወት እንዳለው” የዮሐንስ ወንጌል 3፤15-16 ይነግረናል፡፡ አንድ ግለሰብ ዘላለማዊ ህይወት ተስፋ የተገባው ከሆነ ነገር ግን ደግሞ ቢወሰድበት ለመጀመር ያህል ፈጽሞ “ዘላለማዊ” አልነበረም፡፡ መንፈሳዊ ዋስትና እውነት ካልሆነ በመጽሐፍ ቅዱ ውስጥ ያሉ የዘላለም ህይወት ተስፋዎች ስህተት ይሆናሉ፡፡
ለዘላለማዊ ዋስትና በጣም ኃይለኛው ክርክር ሮሜ 8፤38-39 ነው፤ “ሞት ቢሆን፥ ሕይወትም ቢሆን፥ መላእክትም ቢሆኑ፥ ግዛትም ቢሆን፥ ያለውም ቢሆን፥ የሚመጣውም ቢሆን፥ ኃይላትም ቢሆኑ፥ ከፍታም ቢሆን፥ ዝቅታም ቢሆን፥ ልዩ ፍጥረትም ቢሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ካለ ከእግዚአብሔር ፍቅር ሊለየን እንዳይችል ተረድቼአለሁ።” የእኛ ዘላለማዊ ዋስትና እርሱ ለተበዣቸው መሠረት ያደረገው በእግዚአብሔር ፍቅር ላይ ነው፡፡ የእኛ ዘላለማዊ ዋስትና በክርስቶስ ተገዛ፤ በአብ ተስፋ ተገብቷል፤ እና በመንፈስ ቅዱስ ታትሟል፡፡
Subscribe to:
Comments (Atom)